Caption aligned here

Latest Posts

ለዩኒቨርሲቲው አመራሮች “Public Entrepreneurship and Innovation Ecosystem Building ( PEIEB)” ላይ ያተኮረ ስልጠና እየተሰጠ ነው። ህዳር 9/2017 ዓ.ም(ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኘነት) የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ከኢንተርፕሬነርሺፕ ልማት ኢንስትቲዩት – Entrepreneurship Development Institute(EDI) ከክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለፕሬዝዳንቶች፣ዲኖች፣ዳይሬክተሮች እና ልዩ ረዳቶች ስልጠናውን በመሰጠት ላይ ይገኛል። ስልጠናውን በመክፈቻ ንግግር ያስጀመሩት  የአስተዳደርና ቢዝነስ ልማት  ም/ፕሬዝደንና የስልጠናው አስተባባሪ ዶ/ር በላይ መንግስቴ ለተሳታፊዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት ካስተላለፉ በኋላ ይህ ስልጠና የስራ አመራሮች ስለ ስራ...
Read More
1 2